Friday, June 17, 2011
Saturday, February 19, 2011
Hymn to Isis (ማህሌተ አይሲስ)
የመጀመሪያዋና መጨረሻዋ ስለሆንኩ
የተከበርኩና የተናቅኩ
ጋለሞታና ቅድስት
ሚስትና ድንግል ፤ ልጅና እናት፡፡
የናቴ የተዘረጉ ክንዶች
መካንና ልጆቼም ብዙዎች፡፡
ባለትዳር እንዲሁም ሳዱላ
ወላድና ልጅአልባ፤ የወሊድ ህመምም ከለላ፡፡
ሚስትም ነኝ ባልም ነኝ
ባሌም እኔን የፈጠረኝ
የባሌም እህት እኔው ነኝ
እሱም የተገፋው ልጄ፡፡
ስለዚህ ሁሌም አክብሩኝ
ወራዳና ድንቅም ስለሆንኩኝ፡፡
በ3ኛ/ 4ኛው ክ/ዘ የተጻፈ እና ናግ ሃማዲ፤ግብጽ ውስጥ በቁፋሮ የ ተገኘ፡፡
ትርጉም: በ ብርሃነ ሃይለስላሴ
የካቲት 2003 እ/ኢ/አ
መታሰቢያዋ ለሴቶች: (አያት፣እናት፣ሚስት፣እህት፣ልጅ) ለ ሆናችሁን በሙሉ ትሁንልኝ።
የተከበርኩና የተናቅኩ
ጋለሞታና ቅድስት
ሚስትና ድንግል ፤ ልጅና እናት፡፡
የናቴ የተዘረጉ ክንዶች
መካንና ልጆቼም ብዙዎች፡፡
ባለትዳር እንዲሁም ሳዱላ
ወላድና ልጅአልባ፤ የወሊድ ህመምም ከለላ፡፡
ሚስትም ነኝ ባልም ነኝ
ባሌም እኔን የፈጠረኝ
የባሌም እህት እኔው ነኝ
እሱም የተገፋው ልጄ፡፡
ስለዚህ ሁሌም አክብሩኝ
ወራዳና ድንቅም ስለሆንኩኝ፡፡
በ3ኛ/ 4ኛው ክ/ዘ የተጻፈ እና ናግ ሃማዲ፤ግብጽ ውስጥ በቁፋሮ የ ተገኘ፡፡
ትርጉም: በ ብርሃነ ሃይለስላሴ
የካቲት 2003 እ/ኢ/አ
መታሰቢያዋ ለሴቶች: (አያት፣እናት፣ሚስት፣እህት፣ልጅ) ለ ሆናችሁን በሙሉ ትሁንልኝ።
Labels:
amharic poem,
Birhane Hailesilassie,
Ethiopia,
ethiopian art,
hymn for isis,
isis,
ሴት,
ብርሃነ ሃይለስላሴ,
እናት,
ግጥም
Subscribe to:
Posts (Atom)